ቀዳሚ ገጽ » » ሰበር ዜና አቡነ ጴጥሮስ አረፉ

ሰበር ዜና አቡነ ጴጥሮስ አረፉ

Written By bahir dar city foot ball club on Friday, April 17, 2015 | 10:55 PM

ታላቁ አባት አቡነ ጴጥሮስ የባህር ዳር መተከል እና አዊ ዞን ሊቀ ጳጳስ በ 89 ዓመታቸው ዛሬ አረፉ
ሳላርፍ ይህንን ፣መንፈሳዊ ኮሌጅ ማስመረቅ አለብኝ እያሉ ሲደክሙ የነበሩት  አባት የአምላክ ፈቃድ ሆኖ ነገ እሁድ ሊመረቅ የነበረውን በተለያዩ ምክንያቶች ወደ ሐሙስ በመመለሱ ሐሙስ እለት በደስታ አስመርቀው ዛሬ አርፈዋል

0 አስተያቶች:

Post a Comment

Facebook Twitter Addthis Google+