በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ
ተዋሕዶ ቤተክርስትያን የባህር ዳር ሐገረ ስብከት ያስገነባው መንፈሳዊ ኮሌጅ ተመረቀ
ኮሌጁ በባህር ዳር ከተማ
ከባህርዳር ዩንቨርሲቲየ ጎን ከፈለገ ግዮን ተክለ ሃይማኖት ገዳም ላይ 21000 ሜትር ስኩዌር ቦታ ላይ ያረፈ ሲሆን ለግንባታ
3.8 ሚልዮን ብር ወጪ ተደርጓል ።
ሙሉ ወጪውም በሐገረ ስብከቱ ተሸፍኗል ግንባታውም ያለግንባታ ያለፉ ጊዚያትን ሳይጨምር 15 ወራትን ፈጅቷል ።
ሙሉ ወጪውም በሐገረ ስብከቱ ተሸፍኗል ግንባታውም ያለግንባታ ያለፉ ጊዚያትን ሳይጨምር 15 ወራትን ፈጅቷል ።
የግንባታው ቦታ የተመረጠበትን
ምክንያት እንዲህ ሲሉ የሐገረ ሰብከቱ ሊቀ ጳጳስ አቡነ ጴጥሮስ አስረድተዋል
2. ከ ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ጎን መቀመጡ ለተለያዩ እገዛወች አመቺ
ይሆናል
3. ከከተማው ራቅ ማለቱ ለጥናት አመቺ ቦታ ስለሆን በማለት ።
ግንባታው ለጊዜው አራት ብሎኮችን የያዘ ሲሆን
·
የመጀመርያው
ብሎክ የተማሪወች ማደሪያን የያዘ ሲሆን እስከ 8 ሰው ማስተናገድ
እሚችሉ የተለያዩ 15 ክፍሎችን ይዟል
·
ሁለተኛው
ብሎክ 3 የመማርያ ክፍሎችን
·
ሶስተኛው
ብሎክ መመገቢያና የማብሰያ ክፍል
·
አራተኛው
የ መምህራንና አስተዳደር ቢሮ ሽንትቤትና ሻወርን ካቶ ተገንብቷል
ኮሌጁ ሚያዝያ 8 ኃሙስ
Ø
ብጹእ
ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ፓትርያርክ
Ø
አቡነ
ጴጥሮስ
Ø
አቡነ
ማርቆስ
Ø
አቡነ
ጎርጎርዮስ
Ø
አቡነ
ሔኖክ
Ø
አ/ቶ
ሰማ የክልሉ መንግስት ልዩ አማካሪ
Ø
የ
አዲስአበባ ከተማ ደብር ጨምሮ የተለያዩ ደብር አስተዳዳሪወች
Ø
ሊቃነ
ጳጳሳቱን ያፈሩ ታላላቅ ሊቃውንት መምህራን ና ተጋባዥ እንግዶች በተገኙበት ተመርቋል
0 አስተያቶች:
Post a Comment